ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቬይትናም ኮሚኒስት ፓርቲ ዋና ፀሃፊ ጋር ተወያዩ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ / ዲፕሎማሲ AMN – ሚያዚያ 07/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የይፋዊ ጉብኝታቸው አካል የሆነ ውይይት ከቬይትናም ኮሚኒስት ፓርቲ ዋና ፀሃፊ ጋር በፓርቲው ማዕከላዊ ጽሕፈት ቤት አካሂደዋል። በውይይታቸውም በተለያዩ የፓለቲካ ፓርቲ ጉዳዮች ብሎም በሀገራዊ ልማት እና አስተዳደር ጉዳዮች መምከራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ስምምነቱ ከፍተኛ ውጤት እየተመዘገበበት ለሚገኘው የግብርና ሴክተር ተጨማሪ አቅም ከመገንባት ባለፈ ለዜጎች የስራ ዕድል የሚፈጥር ነው-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ February 18, 2025 የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የዋና ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ ከቻይና ህዝባዊ ምክር ቤት ምክትል ኃላፊ ሊ ሆንግዦንግ ጋር ተወያዩ October 30, 2024 የአፍሪካ አህጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና አንድ የጋራ ገበያ ለመፍጠር ከፍተኛ እድል አምጥቷል፡-ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር November 9, 2024
ስምምነቱ ከፍተኛ ውጤት እየተመዘገበበት ለሚገኘው የግብርና ሴክተር ተጨማሪ አቅም ከመገንባት ባለፈ ለዜጎች የስራ ዕድል የሚፈጥር ነው-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ February 18, 2025
የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የዋና ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ ከቻይና ህዝባዊ ምክር ቤት ምክትል ኃላፊ ሊ ሆንግዦንግ ጋር ተወያዩ October 30, 2024