ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) ከአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:July 18, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር ) በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ዛሬ የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር የሆኑትን ሚካኤል ማርቲን እና ልዑካን ቡድናቸውን አግኝቼ በርከት ባሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሁለትዮሽ ውይይት በማድረጌ ደስ ብሎኛል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሞሮኮ የሮያል ጦር ኃይል ልዑካን ቡድን ኢትዮጵያ በድሮን ቴክኖሎጂ የገነባችውን አቅም አደነቀ April 26, 2025 ኢትዮጵያ የፀጥታና ደህንነት ተቋሞቿን ለማዘመን እየሰራችው ያለው ሥራ ለሌሎች አገራት አርአያ እንደሚሆን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምስራቅ አፍሪካ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አስታወቀ June 25, 2025 ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሕብረት የሰላም እና ደህንነት ምክር ቤት አባልነት ልትወዳደር ነው December 19, 2024
ኢትዮጵያ የፀጥታና ደህንነት ተቋሞቿን ለማዘመን እየሰራችው ያለው ሥራ ለሌሎች አገራት አርአያ እንደሚሆን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምስራቅ አፍሪካ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አስታወቀ June 25, 2025