የጤና ቱሪዝም አሁን ከደረሰበት ደረጃ ይበልጥ በማጠናከር የከተማዋን ስማርት ሲቲ የማረጋገጥ ጉዞ እዉን የሚሆንበት ጊዜ ሩቅ አይደለም – የአዲስ አበባ ከተማ ኮሚኒኬሽን ቢሮ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:October 11, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN -ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ሎርድ ኮሊንስን ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ዛሬ የእንግሊዙን የአፍሪካ ሚኒስትር የሀይበሪውን ሎርድ ኮሊንስን አግኝቼ በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያለ ውይይት አድርገናል ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከ105 የዓለም ሃገራት 1ሺህ 800 ተሳታፊዎች የተገኙበት አይዲ ፎር አፍሪካ ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው May 20, 2025 አዲስ አበባ በዓለምአቀፍ ደረጃ ተመራጭ የትምህርት መዳረሻ እንድትሆን በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ አደም ኑሪ April 14, 2025 ተቋማትን በቴክኖሎጂ በማደራጃት የመንግስትንና የሕዝብን ሃብት ከብክነትና ከብልሹ አሰራር መታደግ መቻሉን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ July 11, 2025