ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:October 11, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN -ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ሎርድ ኮሊንስን ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ዛሬ የእንግሊዙን የአፍሪካ ሚኒስትር የሀይበሪውን ሎርድ ኮሊንስን አግኝቼ በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያለ ውይይት አድርገናል ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የተመዘገቡ ስኬቶችን ለአራት እና አምስት አመታት ደጋግመን ማምጣት ከቻልን የኢትዮጵያ ከፍታ እውን ይሆናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ June 5, 2025 እንኳን ለ35ኛው የአፍሪካ የሕፃናት ቀን በዓል በሰላም አደረሳችሁ ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ መልካም ምኞች ገለፁ June 15, 2025 በ90 ቀናት ሕይወትን ማቃናት June 14, 2025
የተመዘገቡ ስኬቶችን ለአራት እና አምስት አመታት ደጋግመን ማምጣት ከቻልን የኢትዮጵያ ከፍታ እውን ይሆናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ June 5, 2025