ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:October 11, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN -ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ሎርድ ኮሊንስን ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ዛሬ የእንግሊዙን የአፍሪካ ሚኒስትር የሀይበሪውን ሎርድ ኮሊንስን አግኝቼ በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያለ ውይይት አድርገናል ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ October 18, 2024 ለከተማዋ ሠላም ፖሊሳዊ ስነምግባር በመላበስ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የከተማዋ ፖሊስ ሠራዊት አባላት ዕውቅና ሰጥተናል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ November 9, 2024 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የገጠር የኮሪደር ልማት ስራ አስጀመሩ June 3, 2025
ለከተማዋ ሠላም ፖሊሳዊ ስነምግባር በመላበስ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የከተማዋ ፖሊስ ሠራዊት አባላት ዕውቅና ሰጥተናል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ November 9, 2024