“ዘላቂ ፍትህ፣ ሰላም እና ብልፅግናን ለማረጋገጥ በቅኝ ግዛት ድንበሮች ከተጣሉብን መልክዓ ምድራዊና ፖለቲካዊ ውጥረቶች እና ታሪካዊ ክፍፍሎች በላይ ልቀን መገኘት ይኖርብናል። በሁሉም ሀገሮቻችን መካከል ኅብረትን በማሳደግ የጋራ እጣፈንታችንን በጋራ በመጨበጥ ኃብቶቻችንን እና ተስጥኦዎቻችንን በማስተባበር የአኅጉራችንን ሙሉ አቅም ልንጠቀም እንችላለን።” Post published:February 15, 2025 Post category:ቪዲዮዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለከተማዋ የስራ ሃላፊዎች የተሰጠ ስልጠና November 4, 2024 ለገና በዓል ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያቀርቡባቸው ባዛሮች በሁሉም ክፍለ ከተሞች በቂ ዝግጅት አድርገዋል፡-አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ December 24, 2024 ሳምሶን መኮንን (ዶ/ር) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ January 14, 2025
ለገና በዓል ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያቀርቡባቸው ባዛሮች በሁሉም ክፍለ ከተሞች በቂ ዝግጅት አድርገዋል፡-አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ December 24, 2024