ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ከታንዛኒያ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ እና ከታንዛኒያ ፕሬዝደንት ሱሉሁ ሳሚያ ጋር መወያየታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስታውቀዋል፡፡ በውይይታቸው ሰፋ ያለ አካባቢያዊ እና አህጉራዊ ጉዳዮችን ማንሳታቸውንም ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቻይና ኤሌክትሮኒክስ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያየ September 25, 2024 ዩክሬን እና አሜሪካ በቀጣዩ ሳምንት በሳዑዲ ዓረቢያ ተገናኝተው ይወያያሉ March 7, 2025 ዐድዋ ለሰላም የተደረገ ዘመቻ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) March 1, 2025
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቻይና ኤሌክትሮኒክስ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያየ September 25, 2024