AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዝደንት ቴዎዶሮ ኦቢያንግ ኒጉማ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፕሬዝደንት ቴዎዶሮ ኦቢያንግ ኒጉማ ጋር በአገራቱ በሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ያተኮረ ፍሬያማ ውይይ ማድረጋቸውን በኤክስ ገጻቸው አመልክተዋል፡፡
የሁለቱ አገራት ሁሉን አቀፍ ግንኙነት በሚጠናከርበት ጉዳዮች ላይ መምከራቸውንም ገልፀዋል፡፡