አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
“ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)” ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ተሰጠዉ Post published:December 13, 2025 Post category:ፖለቲካ AMN ሕዳር 30/2018 ዓ.ም “ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)” ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ተሰጥቶታል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዐዋጅ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለ“ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)” ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ኅዳር 29 ቀን 2018 ዓ.ም. መስጠቱን ከቦርዱ ያገኘነዉ መረጃ ያሳያል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከተራና ትንንሽ ሀሳቦች ወጥተን የተጀመረውን ኢትዮጵያን ትልቅ የማድረግ ህልም በጋራ ልናሳካ ይገባል ሲሉ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ December 7, 2025 በካርዳችን ነገን ለመበየን ዕለቷን እየተጠባበቅን እንገኛለን May 19, 2026 ኢትዮጵያ አሁን ላይ ከቀይ ባህር ጥቅም ባታገኝም አደጋዉ ግን አያጣትም November 12, 2025
ከተራና ትንንሽ ሀሳቦች ወጥተን የተጀመረውን ኢትዮጵያን ትልቅ የማድረግ ህልም በጋራ ልናሳካ ይገባል ሲሉ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ December 7, 2025