ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቶዮ ሶላር ኢነርጂ ምዕራፍ ሁለትን፣ የኦሪጂን እና የሉሚንቴክ የሶላር ፋብሪካዎችን እና የኤች.ዜድ ጋዝ ማምረቻ ፋብሪካን መረቁ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
“ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)” ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ተሰጠዉ Post published:December 13, 2025 Post category:ፖለቲካ AMN ሕዳር 30/2018 ዓ.ም “ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)” ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ተሰጥቶታል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዐዋጅ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለ“ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)” ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ኅዳር 29 ቀን 2018 ዓ.ም. መስጠቱን ከቦርዱ ያገኘነዉ መረጃ ያሳያል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የመንግስት እና የህዝብ አጋርነት አዲስ እሳቤ ሀገርን የሚያሻግሩ ስራዎች ማከናወን እንደሚያስችል በግልጽ ያሳየ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ August 21, 2025 የኤርትራ መንግስት በቀይ ባህር የአፋር ሕዝቦች ላይ እያደረገ ያለውን የመብት ጥሰት ዓለም ሊያውቅ ይገባል ተባለ December 24, 2025 የኢትዮጵያውያን ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ክብረበዓላት ለሀገራዊ አንድነት የማይተካ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገለጸ September 27, 2025
የመንግስት እና የህዝብ አጋርነት አዲስ እሳቤ ሀገርን የሚያሻግሩ ስራዎች ማከናወን እንደሚያስችል በግልጽ ያሳየ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ August 21, 2025
የኢትዮጵያውያን ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ክብረበዓላት ለሀገራዊ አንድነት የማይተካ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገለጸ September 27, 2025