የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Post published:January 3, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኀሣሥ 25/2017 ዓ.ም የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በሶማሌ ክልል በግብርና ይለማ የነበረው 350,000 ሄክታር መሬት አሁን ላይ በሦስት እጥፍ ማደጉን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስፍረዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ በትምህርት ዘርፍ ከህንድ ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር ትሻለች- አምባሳደር ፍስሃ ሻውል January 22, 2025 በዲፕሎማሲው ዘርፍ የሴቶችን የአመራር ድርሻ ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው-አምባሳደር ብርቱካን አያኖ December 26, 2024 የዓድዋ ድል ለፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ መወለድ መሰረት ጥሏል ፡-የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞተሊ February 17, 2025