የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Post published:January 3, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኀሣሥ 25/2017 ዓ.ም የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በሶማሌ ክልል በግብርና ይለማ የነበረው 350,000 ሄክታር መሬት አሁን ላይ በሦስት እጥፍ ማደጉን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስፍረዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከሃዲዉ ህወሃት በሰሜን ዕዝ ላይ የፈጸመዉ ድርጊት መላው ሰራዊቱን እና የኢትዮጵያን ህዝብ ያሳዘነና አንገት ያስደፋ ድርጊት በመሆኑ መቼም የትም እንዳይደገም አንረሳውም ሲሉ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ November 3, 2025 የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም ለማስከበርና ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የተቀናጀ ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል June 10, 2025 ኢትዮጵያን ከተረጂነት የማላቀቅ ጥረት አብነቶች October 11, 2025
ከሃዲዉ ህወሃት በሰሜን ዕዝ ላይ የፈጸመዉ ድርጊት መላው ሰራዊቱን እና የኢትዮጵያን ህዝብ ያሳዘነና አንገት ያስደፋ ድርጊት በመሆኑ መቼም የትም እንዳይደገም አንረሳውም ሲሉ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ November 3, 2025