የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Post published:January 3, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኀሣሥ 25/2017 ዓ.ም የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በሶማሌ ክልል በግብርና ይለማ የነበረው 350,000 ሄክታር መሬት አሁን ላይ በሦስት እጥፍ ማደጉን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስፍረዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአሶሳ ከተማ ከባለፈው አመት ጉብኝታችን በኋላ ያየነው እድገት የሚበረታታ ነው ሲሉ ገለፁ August 24, 2025 የገጠር ኮሪደር ልማት አርሶ አደሩን የቴክኖሎጂ ተጠቃሚና ዘመናዊ ስልተ ምርት እንዲከተል የሚያደርግ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ December 26, 2024 የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከተባበሩት መንግስታት ጋር ያላቸው ትብብር ተምሳሌታዊ ነው- የተመድ ምክትል ዋና ፀሀፊ February 22, 2025