የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Post published:January 3, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኀሣሥ 25/2017 ዓ.ም የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በሶማሌ ክልል በግብርና ይለማ የነበረው 350,000 ሄክታር መሬት አሁን ላይ በሦስት እጥፍ ማደጉን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስፍረዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ወደ ቻይና የምትልካቸውን ምርቶች ማሳደግ ላይ ውጤታማ ውይይት አድርገናል-ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) January 17, 2025 በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በዘጠኝ ወራቱ ከ3 ሺህ 100 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ ገብቷል April 25, 2025 የከተማ የግብርና ልማትን በማጠናከር ወደ ግብርና መር ኢንዱስትሪ መቀየር የሚችልበትን አመላካች ውጤት ማየት ተችሏል፡- ዶ/ር ፍፁም አሰፋ December 16, 2024
የከተማ የግብርና ልማትን በማጠናከር ወደ ግብርና መር ኢንዱስትሪ መቀየር የሚችልበትን አመላካች ውጤት ማየት ተችሏል፡- ዶ/ር ፍፁም አሰፋ December 16, 2024