ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ተቀበሉ Post published:January 11, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN – ጥር 03/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ተቀብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት “የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ።” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በህጋዊ የንግድ ፈቃድ ሽፋን ሀሰተኛ ሰነድ ሲያዘጋጅ የነበረዉ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ አስታወቀ June 13, 2025 በመዲናዋ ለጎርፍ ተጋላጭ የሆኑ ቦታዎችን በመለየት ችግሩን በዛላቂነት ለመቅረፍ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ July 26, 2025 የተዘዋዋሪ ብድር ፈንዱ ምን ጥቅም አስገኘ? November 25, 2024