ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ተቀበሉ Post published:January 11, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN – ጥር 03/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ተቀብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት “የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ።” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በበጀት ዓመቱ 102 ኪሎ ሜትር ርቀት የሚሸፍን የአስፋልት መንገድ ጥገና ለማከናወን ታቅዶ እየተሰራ ነው-የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን September 24, 2024 የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት አሰጣጥን በማዘመን ከተማዋን የብልፅግና ተምሳሌት ለማድረግ እየተሰራ ነው – የአዲስ አበባ ስራ አስኪያጅ ፅህፈት ቤት April 22, 2025 የጫኝ እና አዉራጅ ህግና ደንብ መተግበር ከኅብረተሰቡ የሚነሱ ቅሬታዎችን ቀንሷል – የአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ አስተዳዳር ቢሮ April 4, 2025
በበጀት ዓመቱ 102 ኪሎ ሜትር ርቀት የሚሸፍን የአስፋልት መንገድ ጥገና ለማከናወን ታቅዶ እየተሰራ ነው-የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን September 24, 2024
የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት አሰጣጥን በማዘመን ከተማዋን የብልፅግና ተምሳሌት ለማድረግ እየተሰራ ነው – የአዲስ አበባ ስራ አስኪያጅ ፅህፈት ቤት April 22, 2025