ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ተቀበሉ Post published:January 11, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN – ጥር 03/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ተቀብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት “የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ።” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጨለማን ተገን በማድረግ የመጸዳጃ ቤት ፍሳሽ ወደ ኮሪደር ልማት አስፓልት የለቀቀ ሆቴል 300 ሺህ ብር ተቀጣ January 24, 2025 የፀጥታ አካላት ከህዝብና ከመንግስት የተሰጣቸውን ኃላፊነት በመገንዘብ ተግባራቸውን በብቃት እንዲወጡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው አስገነዘቡ October 15, 2024 ለዲፕሎማሲው ተደማሪ አቅምየሚሆነው ማዕከል March 8, 2025
የፀጥታ አካላት ከህዝብና ከመንግስት የተሰጣቸውን ኃላፊነት በመገንዘብ ተግባራቸውን በብቃት እንዲወጡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው አስገነዘቡ October 15, 2024