የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዋሽንግተን ዲሲ በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገለፀ Post published:January 31, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- ጥር 22/2017 ዓ.ም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዋሽንግተን ዲሲ 64 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውሮፕላን በተከሰተው አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገልጿል። ሚኒስቴሩ በማኀበራዊ ትስስር ገፁ ባወጣው መግለጫ ፣ በአደጋው የሚወዷቸውን በሞት ላጡ ቤተሰቦች መጽናናትን ተመኝቷል። ለአሜሪካ መንግሥት እና ሕዝብም ያለውን አጋርነት ገልጿል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስትና የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) ዘላቂ የሰላም ስምምነት መፈራረማቸውን አስታወቁ December 4, 2025 የሩሲያ ዩክሬን ግጭት ዕንድምታው እና መዘዙ! June 9, 2025 ፑቲን እና ዘለንስኪ ወደ ሰላም ሊደርሱ እንደሚችሉ ፕሬዝዳንት ትራምፕ እምነታቸውን ገለፁ August 15, 2025