የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዋሽንግተን ዲሲ በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገለፀ Post published:January 31, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- ጥር 22/2017 ዓ.ም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዋሽንግተን ዲሲ 64 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ አውሮፕላን በተከሰተው አደጋ የተሰማውን ሀዘን ገልጿል። ሚኒስቴሩ በማኀበራዊ ትስስር ገፁ ባወጣው መግለጫ ፣ በአደጋው የሚወዷቸውን በሞት ላጡ ቤተሰቦች መጽናናትን ተመኝቷል። ለአሜሪካ መንግሥት እና ሕዝብም ያለውን አጋርነት ገልጿል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከአርባምንጭ ወደ ሻሸመኔ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ አዉቶቡስ ባጋጠመው ድንገተኛ አደጋ የ15 ሰዎች ህይወት አለፈ March 16, 2025 ኢትዮጵያ የጀመረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ማኅበራዊ ጥበቃን በገንዘብ ለመደገፍ ጥሩ ዕድል ፈጥሯል September 30, 2024 2ኛውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ስርዓት ጉባዔ በተቀናጀ መልኩ ለማስተናገድ ዘርፈ ብዙ ዝግጅት እየተደረገ ነው-የቅድመ ዝግጅት ኮሚቴ February 21, 2025
2ኛውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ስርዓት ጉባዔ በተቀናጀ መልኩ ለማስተናገድ ዘርፈ ብዙ ዝግጅት እየተደረገ ነው-የቅድመ ዝግጅት ኮሚቴ February 21, 2025