ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለተ.መ.ድ.ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት አስተላለፉ Post published:February 13, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN- የካቲት- 6/2017 ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ ኢትዮጵያ በምታስተናግደው 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመታደም፣ እንኳን ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እና ውቧ የአፍሪካ መዲና አዲስ አበባ በደህና መጡ ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like 2ኛው የምስራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባህል ፌስቲቫል የማጠቃለያ መርሀ ግብር እየተካሄደ ነው March 24, 2025 የሲቪል ምዝገባ ስርዓት በተሻለ ቴክኖሎጂ መሰረት ላይ እንዲገነባ አዲስ አበባ የወሰደችው ቆራጥ እርምጃ የሚደነቅ ነው-የፌደራል ሱፐርቪዥን ቡድን December 12, 2024 ዛሬ የጣይቱ የባህል እና የትምህርት ማዕከልን መርቀን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 26, 2025
የሲቪል ምዝገባ ስርዓት በተሻለ ቴክኖሎጂ መሰረት ላይ እንዲገነባ አዲስ አበባ የወሰደችው ቆራጥ እርምጃ የሚደነቅ ነው-የፌደራል ሱፐርቪዥን ቡድን December 12, 2024