ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለተ.መ.ድ.ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት አስተላለፉ Post published:February 13, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN- የካቲት- 6/2017 ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ ኢትዮጵያ በምታስተናግደው 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመታደም፣ እንኳን ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እና ውቧ የአፍሪካ መዲና አዲስ አበባ በደህና መጡ ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለአፍሪካ አንድነት ምስረታ ተጠቃሽ መሪዎች January 27, 2025 ፓርቲው በአገሪቱ እኩል የፖለቲካ ተሳትፎ እና የህዝብን ተጠቃሚነት እያረጋገጠ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ January 27, 2025 ጨለማን ተገን በማድረግ የሚፈፀሙ ወንጀሎችን ለመከላከል የመንገድ ዳር መብራቶች ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክተዋል November 18, 2025