ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለተ.መ.ድ.ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት አስተላለፉ Post published:February 13, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN- የካቲት- 6/2017 ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ ኢትዮጵያ በምታስተናግደው 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመታደም፣ እንኳን ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እና ውቧ የአፍሪካ መዲና አዲስ አበባ በደህና መጡ ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አዲስ አበባን ሰላማዊ እና ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ የጀመርነውን ሥራ አጠናክረን እንቀጥላለን ፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ October 9, 2024 የከተማዋ የትራፊክ ደንብ ቁጥጥር እና የፓርኪንግ አስተዳደር ሥርዓት አተገባበር በዲጂታል ቴክኖሎጂ March 15, 2025 ዘምዘም ባንክ ከክፍያ ፋይናንሺያል ቴክኖሎጂ ጋር በመተባበር ሙሉ በሙሉ በሸሪዓ መርህ አገልግሎት የሚሰጠውን አንሳር ዲጂታል ፋይናንሲንግን አስጀመረ December 27, 2024
ዘምዘም ባንክ ከክፍያ ፋይናንሺያል ቴክኖሎጂ ጋር በመተባበር ሙሉ በሙሉ በሸሪዓ መርህ አገልግሎት የሚሰጠውን አንሳር ዲጂታል ፋይናንሲንግን አስጀመረ December 27, 2024