የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነትን አንጎላ ተረከበች Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር የነበረችው ሞሪታኒያ የሊቀመንበርነት ስልጣኑን ለአንጎላ አስረክባለች። የሞሪታኒያው ፕሬዝዳንት ሞሃምድ ኡልድ ጋዝዋኒ ለወቅቱ የኅብረቱ ሊቀመንበር የአንጎላ ፕሬዝዳንት ዧ ማኑኤል ጎሳዌስ ሎሬንሶ ሊቀመንበርነቱን አስረክበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የታላቁ ህዳሴው ግድብ ተርባይን ቁጥር 6 የኤሌክትሪክ ኃይል ማምረት ስራ ጀመረ February 19, 2025 መንግስት የዘላቂ ልማት ግቦችን ለማሳካት ከዓለም አቀፍ የልማት አጋሮች ጋር ያለውን ትብብር ያጠናክራል October 27, 2025 የተመድ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ February 16, 2025