የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነትን አንጎላ ተረከበች Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር የነበረችው ሞሪታኒያ የሊቀመንበርነት ስልጣኑን ለአንጎላ አስረክባለች። የሞሪታኒያው ፕሬዝዳንት ሞሃምድ ኡልድ ጋዝዋኒ ለወቅቱ የኅብረቱ ሊቀመንበር የአንጎላ ፕሬዝዳንት ዧ ማኑኤል ጎሳዌስ ሎሬንሶ ሊቀመንበርነቱን አስረክበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የምስራቅ እና የደቡብ አፍሪካ ሃገራት የጤና ድንገተኛና ፈጣን ምላሽ ዝግጁነት ኮሚቴ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው November 20, 2024 የፋይናንስ ተቋማት ፍትሃዊ አለመሆን አፍሪካ የተፈጥሮ ሀብቷን እንዳትጠቀም እንቅፋት ሆኗል – ክላቨር ጋቴቴ February 12, 2025 የሸገር ከተማን የመሬት ሀብት በአግባቡ ማስተዳደር የሚያስችል የልየታና ምዝገባ ስራ ተከናውኗል – የሸገር ከተማ አስተዳደር January 28, 2025