የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነትን አንጎላ ተረከበች Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር የነበረችው ሞሪታኒያ የሊቀመንበርነት ስልጣኑን ለአንጎላ አስረክባለች። የሞሪታኒያው ፕሬዝዳንት ሞሃምድ ኡልድ ጋዝዋኒ ለወቅቱ የኅብረቱ ሊቀመንበር የአንጎላ ፕሬዝዳንት ዧ ማኑኤል ጎሳዌስ ሎሬንሶ ሊቀመንበርነቱን አስረክበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ፓሪሰን ዠርማ በአስደናቂ ብቃት የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን አነሳ June 1, 2025 116ኛው ሀገር አቀፍ የፖሊስ ቀንን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ ነዉ April 16, 2025 የልማት አጋሮች በአፍሪካ ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማጎልበት የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው መቀጠል አለባቸው – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ November 26, 2024
የልማት አጋሮች በአፍሪካ ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማጎልበት የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው መቀጠል አለባቸው – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ November 26, 2024