የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነትን አንጎላ ተረከበች Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር የነበረችው ሞሪታኒያ የሊቀመንበርነት ስልጣኑን ለአንጎላ አስረክባለች። የሞሪታኒያው ፕሬዝዳንት ሞሃምድ ኡልድ ጋዝዋኒ ለወቅቱ የኅብረቱ ሊቀመንበር የአንጎላ ፕሬዝዳንት ዧ ማኑኤል ጎሳዌስ ሎሬንሶ ሊቀመንበርነቱን አስረክበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የቱሪስት መዳረሻዎችን ለማስተዋወቅ ያለመ የውሃ ላይ ቀዘፋ፣ የተራራ ላይ የብስክሌት እና የእግር ጉዞ ጉብኝት ተካሄደ September 30, 2024 ሩሲያ በብሪክስ የትብብር ማዕቀፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን አጋርነት ታጠናክራለች July 12, 2024 ባህርዳር የቱሪዝም እና ኢንቨስትመንት መዳረሻነቷን ወደከፍታ በሚወስድ ሥራ ላይ ትገኛለች- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ March 4, 2025