አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነትን አንጎላ ተረከበች Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር የነበረችው ሞሪታኒያ የሊቀመንበርነት ስልጣኑን ለአንጎላ አስረክባለች። የሞሪታኒያው ፕሬዝዳንት ሞሃምድ ኡልድ ጋዝዋኒ ለወቅቱ የኅብረቱ ሊቀመንበር የአንጎላ ፕሬዝዳንት ዧ ማኑኤል ጎሳዌስ ሎሬንሶ ሊቀመንበርነቱን አስረክበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሚኒስትሮች ምክር ቤት የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን አጸደቀ November 29, 2025 በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፅንፈኛው ቡድን እጅ እየሠጠ መሆኑ ተገለፀ November 26, 2024 3 ሺህ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የሆርቲካልቸር ምርታማነትን መጨመር የሚያስችል የጋራ ስምምነት ተደረገ December 18, 2024