ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ከታንዛኒያ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ እና ከታንዛኒያ ፕሬዝደንት ሱሉሁ ሳሚያ ጋር መወያየታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስታውቀዋል፡፡ በውይይታቸው ሰፋ ያለ አካባቢያዊ እና አህጉራዊ ጉዳዮችን ማንሳታቸውንም ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጸጥታና ደህንነት ተቋማት ሪፎርሙ ፖሊስ ሀገራዊ ተልዕኮውን በብቃት እንዲወጣ አስችሎታል – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል May 30, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመላው ኢትዮጵያ ከተውጣጡ መምህራን ጋር ተወያዩ June 12, 2025 የቡድን 7 ሀገራት ስብሰባን አቋርጠው ወደ ሃገራቸው መመለሳቸው ከእስራኤል-ኢራን የተኩስ አቁም ጉዳይ ጋር እንደማይገናኝ ፕሬዚደንት ትራምፕ ገለፁ June 17, 2025
የቡድን 7 ሀገራት ስብሰባን አቋርጠው ወደ ሃገራቸው መመለሳቸው ከእስራኤል-ኢራን የተኩስ አቁም ጉዳይ ጋር እንደማይገናኝ ፕሬዚደንት ትራምፕ ገለፁ June 17, 2025