ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ከታንዛኒያ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ እና ከታንዛኒያ ፕሬዝደንት ሱሉሁ ሳሚያ ጋር መወያየታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስታውቀዋል፡፡ በውይይታቸው ሰፋ ያለ አካባቢያዊ እና አህጉራዊ ጉዳዮችን ማንሳታቸውንም ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥና ከተረጅነት ወደ አምራችነት ለመሸጋገር በትክከለኛ የልማት መንገድ ላይ እንደምትገኝ ተመላከተ May 23, 2025 አፍሪካውያን ዘመናዊና ውጤታማ የስታትስቲክስ ስርዓት መገንባት አለባቸው :- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ October 30, 2024 ኢሬቻ የሰላም ፣ የእርቅ እና የወንድማማችነት ተምሳሌት ነዉ፡- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት October 4, 2024