ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ከታንዛኒያ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ እና ከታንዛኒያ ፕሬዝደንት ሱሉሁ ሳሚያ ጋር መወያየታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስታውቀዋል፡፡ በውይይታቸው ሰፋ ያለ አካባቢያዊ እና አህጉራዊ ጉዳዮችን ማንሳታቸውንም ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የከተማ የግብርና ልማትን በማጠናከር ወደ ግብርና መር ኢንዱስትሪ መቀየር የሚችልበትን አመላካች ውጤት ማየት ተችሏል፡- ዶ/ር ፍፁም አሰፋ December 16, 2024 በኢትዮጵያ በስኳር ሕመም ከሚጠቁት ሰዎች መካከል 67 በመቶዎቹ ሕመሙ እንዳለባቸው አያውቁም፦ ዓለም አቀፉ የስኳር ፌደሬሽን November 15, 2024 የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ የወታደራዊ ሳይንስና የቴክኖሎጅ መፍለቂያ ማዕከል ነው፦የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት December 2, 2024
የከተማ የግብርና ልማትን በማጠናከር ወደ ግብርና መር ኢንዱስትሪ መቀየር የሚችልበትን አመላካች ውጤት ማየት ተችሏል፡- ዶ/ር ፍፁም አሰፋ December 16, 2024