ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ከታንዛኒያ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ እና ከታንዛኒያ ፕሬዝደንት ሱሉሁ ሳሚያ ጋር መወያየታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስታውቀዋል፡፡ በውይይታቸው ሰፋ ያለ አካባቢያዊ እና አህጉራዊ ጉዳዮችን ማንሳታቸውንም ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በ2017 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከወጪ ንግድ ከ1.5 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል፡-ካሳሁን ጎፌ October 24, 2024 ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለአየር ንብረት ፋይናንስ ፍትሐዊነት፣ ለቴክኖሎጂ ሽግግር እና ለአቅም ግንባታ ትኩረት በመስጠት ከአፍሪካ ጎን እንዲቆም ጥሪ ቀረበ September 3, 2025 አዲስ እይታ የወለዳቸው የኢኮኖሚው አቅሞች November 25, 2024
ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለአየር ንብረት ፋይናንስ ፍትሐዊነት፣ ለቴክኖሎጂ ሽግግር እና ለአቅም ግንባታ ትኩረት በመስጠት ከአፍሪካ ጎን እንዲቆም ጥሪ ቀረበ September 3, 2025