“ዘላቂ ፍትህ፣ ሰላም እና ብልፅግናን ለማረጋገጥ በቅኝ ግዛት ድንበሮች ከተጣሉብን መልክዓ ምድራዊና ፖለቲካዊ ውጥረቶች እና ታሪካዊ ክፍፍሎች በላይ ልቀን መገኘት ይኖርብናል። በሁሉም ሀገሮቻችን መካከል ኅብረትን በማሳደግ የጋራ እጣፈንታችንን በጋራ በመጨበጥ ኃብቶቻችንን እና ተስጥኦዎቻችንን በማስተባበር የአኅጉራችንን ሙሉ አቅም ልንጠቀም እንችላለን።” Post published:February 15, 2025 Post category:ቪዲዮዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አቶ አደም ፋራህ ሩስያ ፌዴሬሽን ሴናተር አንድሬ ክሊሞቭ ጋር ተወያዩ January 31, 2025 በህገ-ወጥ የንግድ ሥራ ተሰማርተው በተገኙ ከ14 ሺ በላይ ድርጅቶች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ ተወስዷል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 19, 2025 የመሬት ንዝረት በአዲስ አበባ October 7, 2024