ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮ ጋር መወያየታቸውን በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በመቀሌ ከተማ አቅራቢያ በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 5 እና 5 ነጥብ 2 የተመዘገበ ተከታታይ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል ሲሉ ፕሮፌሰር አታላይ አየለ ገለጹ October 11, 2025 ዶናልድ ትራምፕ በመካከለኛው ምስራቅ ግጭት የሁለት ሳምንታት የጊዜ ሰሌዳ ማስቀመጣቸውን ተከትሎ ዩኬ እና የአውሮፓ ህብረት ከኢራን ጋር ሊነጋገሩ ነው June 20, 2025 በግማሽ ዓመቱ ከ 3 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ የዋጋ ግምት ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል January 26, 2025
በመቀሌ ከተማ አቅራቢያ በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 5 እና 5 ነጥብ 2 የተመዘገበ ተከታታይ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል ሲሉ ፕሮፌሰር አታላይ አየለ ገለጹ October 11, 2025
ዶናልድ ትራምፕ በመካከለኛው ምስራቅ ግጭት የሁለት ሳምንታት የጊዜ ሰሌዳ ማስቀመጣቸውን ተከትሎ ዩኬ እና የአውሮፓ ህብረት ከኢራን ጋር ሊነጋገሩ ነው June 20, 2025