ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ እና ቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮ ጋር መወያየታቸውን በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ድምፅን በድምፅ የመሻር ስልጣን እንዲኖራት ግልፅ አቋም ይዛለች – ፕሬዝዳንት ታየ አፅቀ ሥላሴ February 15, 2025 ኢትዮጵያ በቱርክ አንካራ የተፈፀመውን የአሸባሪዎች ጥቃት አወገዘች October 24, 2024 ህዝበ ሙስሊሙ የረመዳን ወርን የእምነቱ አስተምህሮ በሚያዘዉ መሰረት በመረዳዳትና በመተሳሰብ እንዲያሳልፍ ጥሪ ቀረበ February 28, 2025