ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ እና ከአለም የእርሻ ልማት ፈንድ ፕሬዝዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት አኪንውሚ አደሲና እና ከዓለም የእርሻ ልማት ፈንድ ፕሬዝዳንት አልቫሮ ላሪዮ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ እያደረጉት ባለው ድጋፍ ዙሪያ ከሁለቱ ተቋማት ፕሬዝዳንቶች ጋር መወያየታቸውን በኤክስ ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት አመልክተዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የ2ተኛዉ ዙር ዓለም አቀፍ የቁርአንና አዛን ተወዳዳሪዎች በአዲስ አበባ የተለያዩ የቱሪስት መስህቦችን ጎበኙ February 1, 2025 የዲጂታል አካታችነትን በሁሉም መስክ ለማረጋገጥ ትኩረት ተደርጓል- ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር December 19, 2024 ታይምስ ኦፍ ኢንዲያ የኢትዮጵያ እና የሕንድ ስትራቴጂካዊ ወዳጅነት አዲስ ከፍታ ላይ መድረሱን ዘገበ December 21, 2025