ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ እና ከአለም የእርሻ ልማት ፈንድ ፕሬዝዳንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት አኪንውሚ አደሲና እና ከዓለም የእርሻ ልማት ፈንድ ፕሬዝዳንት አልቫሮ ላሪዮ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ እያደረጉት ባለው ድጋፍ ዙሪያ ከሁለቱ ተቋማት ፕሬዝዳንቶች ጋር መወያየታቸውን በኤክስ ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት አመልክተዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደቱ በመሰረታዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንዲሆን የሚመለከታቸው አካላት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጠየቀ December 11, 2024 ለውጡን ተከትሎ በአዲስ አበባ የተገነቡ የጤና ተቋማት ባለፉት መቶ ዓመታት ከነበረው በሁለት እጥፍ ዕድገት አሳይቷል May 11, 2026 አቶ አደም ፋራህ በቱርኩ ኤኬ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው February 24, 2025
የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደቱ በመሰረታዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንዲሆን የሚመለከታቸው አካላት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጠየቀ December 11, 2024