ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም የጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለመሆን ሶስት እጩዎች ከፍተኛ ፉክክር ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወሳል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአፍሪካ ዞን የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ሴራ ሊዮን ስታሸንፍ ኬንያ ነጥብ ጣለች March 21, 2025 ቢሾፍቱ የኢሬቻ በዓልን በተሻለ መልኩ ለማክበር ዝግጅት አድርጋ እንግዶችን መቀበሏን የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ገለጹ October 5, 2025 “በፊልሙ የተነሳ ጥይት ተተኩሶብኝ ተርፌያለሁ” – ዳይሬክተር ቴዎድሮስ ተሾመ November 14, 2025