ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም የጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለመሆን ሶስት እጩዎች ከፍተኛ ፉክክር ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወሳል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አገር አቀፍ የአረጋውያን ቀን ዛሬ በጋምቤላ ከተማ እየተከበረ ነው October 1, 2024 የአፍሪካ ህብረት በአህጉሪቱ ግጭት እና አለመረጋጋት ባለባቸው ሀገራት ችግሮችን በንግግር እና በድርድር ለመፍታት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ተገለፀ February 17, 2025 በህዳሴ ግድብ ግንባታ የታየውን የህዝብ ድጋፍ በሌሎች ልማቶች ለመድገም በቅንጅት ይሰራል ሲሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለፁ September 18, 2025
የአፍሪካ ህብረት በአህጉሪቱ ግጭት እና አለመረጋጋት ባለባቸው ሀገራት ችግሮችን በንግግር እና በድርድር ለመፍታት ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ተገለፀ February 17, 2025
በህዳሴ ግድብ ግንባታ የታየውን የህዝብ ድጋፍ በሌሎች ልማቶች ለመድገም በቅንጅት ይሰራል ሲሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለፁ September 18, 2025