አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም የጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለመሆን ሶስት እጩዎች ከፍተኛ ፉክክር ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወሳል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የመድኃኒት አቅርቦት ተደራሽነት ላይ የተደረገው ማሻሻያ የተራዘመ የግዢ ሂደት ላይ ለውጥ ለማምጣት ማስቻሉ ተገለፀ October 18, 2025 ሁለት የመንግስታት ጥምረቶች ከቻይና ጋር እየመከሩ ነው May 27, 2025 በለውጡ ዓመታት የንግድ ሥርዓቱን በማቀላጠፍና አቅርቦትን በማሳደግ የዋጋ ግሽበት ምጣኔን ማሻሻል ተችሏል – ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) April 1, 2025
በለውጡ ዓመታት የንግድ ሥርዓቱን በማቀላጠፍና አቅርቦትን በማሳደግ የዋጋ ግሽበት ምጣኔን ማሻሻል ተችሏል – ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) April 1, 2025