ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም የጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለመሆን ሶስት እጩዎች ከፍተኛ ፉክክር ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወሳል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ህዝቦች ያላትን የድጋፍ ቁርጠኝነት አጠናክራ ትቀጥላለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) April 7, 2025 ስንዴ በእርዳታ ከውጭ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገባው በዋናነት በኢትዮጵያ ላሉ ስደተኞች ነው:-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) June 7, 2025 ለምክክሩ ስኬት የፓርቲዎቹ የተግባር ምላሽ እንዴት ይገለጻል? December 21, 2024