ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ Post published:February 15, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN-የካቲት 8/2017 ዓ.ም የጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሀሙድ አሊ የሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለመሆን ሶስት እጩዎች ከፍተኛ ፉክክር ሲያደርጉ መቆየታቸው ይታወሳል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያን አየር ሃይል በሁሉም ረገድ በዘመናዊ መልኩ በመገንባት የሀገር አለኝታ የሆነ ጠንካራ ተቋም ማድረግ ተችሏል -ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ November 29, 2024 ከአጎራባች ከተሞች ጋር በቅንጅት በተሰራ ስራ አስተማማኝ ሰላም ማስፈን ተችሏል- ወይዘሮ ሊዲያ ግርማ March 15, 2025 የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽንና የፈረንሳይ ስትራቴጂካዊ ምክክር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው November 29, 2024
የኢትዮጵያን አየር ሃይል በሁሉም ረገድ በዘመናዊ መልኩ በመገንባት የሀገር አለኝታ የሆነ ጠንካራ ተቋም ማድረግ ተችሏል -ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ November 29, 2024