ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያዩ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 9/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የህብረቱ መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይታቸውን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት፣ የታደሰ ወዳጅነት ዘላቂ የሆነ እንክብካቤ ይፈልጋል ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በ2025 የሴኡል ማራቶን በሁለቱም ፆታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ March 16, 2025 በኢትዮጵያ የተመድ የዘላቂ ልማት መፍትሔ ጥምረት የአፍሪካ ቢሮ መከፈቱ በዓለም ሁነቶች ላይ ያላትን የነቃ ተሳትፎ የሚያሳይ ነው- የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ February 18, 2025 “ከረሃብ ነፃ ዓለም” ጉባኤ ላይ ተሳታፊ የነበሩ መሪዎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ November 8, 2024
በኢትዮጵያ የተመድ የዘላቂ ልማት መፍትሔ ጥምረት የአፍሪካ ቢሮ መከፈቱ በዓለም ሁነቶች ላይ ያላትን የነቃ ተሳትፎ የሚያሳይ ነው- የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ February 18, 2025