ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያዩ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 9/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የህብረቱ መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይታቸውን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት፣ የታደሰ ወዳጅነት ዘላቂ የሆነ እንክብካቤ ይፈልጋል ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጣናነሽ 2 ጀልባ አዲስ አበባ ገባች June 20, 2025 ኮፕ 29 ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል የምታከናውናቸውን ተግባራት ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ለማስገንዘብ አስችሏል November 29, 2024 የአድዋ ድል በህብረት እና በአንድነት ማንኛውንም ተግዳሮት መሻገር እንደሚቻል ማሳያ ነው-የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞተሊ February 14, 2025