ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያዩ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 9/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የህብረቱ መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይታቸውን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት፣ የታደሰ ወዳጅነት ዘላቂ የሆነ እንክብካቤ ይፈልጋል ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ የመልስ ጨዋታዎች ዛሬና ነገ ምሽት ይደረጋሉ March 12, 2025 ወደ አህጉራዊ ሰላምና ብልጽግና ለሚወስደው መንገድ በአንድነት መቆም ወሳኝ ጉዳይ ነው- ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም November 25, 2024 ኢትዮጵያ ዓለም ሁሉ የሚቀናበት የአንድነት፣ የውበት እና የልዩ ልዩ ባህሎች ባለቤት ናት- አቶ ጥላሁን ከበደ December 8, 2024