በከተማችን በቀን 60 ሺህ ሜትር ኪዮብ ንፁህ የመጠጥ ውሃ የሚያመርት እና በቀን 20 ሺህ ሜትር ኪዮብ ፍሳሽ የሚያጣራ የኮዬ ፍሳሽ ዘመናዊ ማጣሪያ ጣቢያ ፕሮጀክቶችን አስመርቀን አገልግሎት አስጀምረናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያዩ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 9/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የህብረቱ መደበኛ ስብሰባ ጎን ለጎን ከሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይታቸውን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት፣ የታደሰ ወዳጅነት ዘላቂ የሆነ እንክብካቤ ይፈልጋል ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የፊታችን ቅዳሜ እና አሁድ በመስቀል አደባባይ መንፈሳዊ መርሐ ግብር ይካሄዳል – የወንጌል አማኞች አቢያተ ክርስቲያናት ካውንስል March 7, 2025 በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር የተመራ ልዑክ አለም አቀፉ የሴቶች ቀንን አስመልክቶ በሴቶች የተሠሩ የልማት ስራዎችን ጎበኘ March 8, 2025 መገናኛ ብዙሃን የዓለምን ነባራዊ ሁኔታ በመረዳት የኢትዮጵያን ጥቅም የሚያስከበሩ ስራዎች መስራት እንደሚገባቸው ተገለጸ March 14, 2025