ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጋና እና ከቡሩንዲ ፕሬዝደንቶች ጋር ተወያዩ Post published:February 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 9/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከጋና ፕሬዝደንት ጆን ማሀማ እና ከቡሩንዲ ፕሬዝደንት ኤቫርሴት ንዳይሽሚዬ ጋር ተወያይተዋል:: ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት፣ ውይይታቸው የጋራ ጉዳዮች እና ትብብርን ማሻሻል ላይ ያተኮረ እንደነበር ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአውሮፓ ህብረት 72 ቢሊየን ዩሮ ዋጋ ባላቸው የአሜሪካ ሸቀጦች ላይ ቀረጥ ሊጥል እንደሚችል አስታወቀ July 15, 2025 አፍሪካ የኢኮኖሚ እጣፋንታዋን በራሷ ለመወሰን እምቅ አቅሟን መጠቀም አለባት- የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን March 19, 2025 ኢትዮጵያ የአፍሪካ በሽታ መከላከል እና መቆጣጠር ማዕከል መቀመጫ በመሆኗ ክብር ይሰማታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) March 14, 2025