የዩናይትድ ኪንግደም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ Post published:February 17, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN – የካቲት 10/2017 ዓ.ም የዩናይትድ ኪንግደም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ወደ ምድረ ቀደምቷ ኢትዮጵያ እንኳን በደህና መጡ ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል። በታላቅ የለውጥ ጉዞ ላይ በምትገኘው ኢትዮጵያ የሚኖራቸው ጉብኝት እና ቆይታም ስኬታማ እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ባህር ዳር ኅብረተሰቡ በሚዝናናባቸው መናፈሻዎች፣ ብስክሌት በነጻነት ማሽከርከር በሚያስችሉ ሰፋፊ መንገዶች እየተዋበች ነው-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ March 6, 2025 ጳጉሜን 1 ኢትዮጵያውያን በቁርጠኝነትና በአንድነት ሀገራቸውን ከፍታ ላይ ለማድረስ የሚያስችላቸውን የጽናት መንፈስ የሚያድሱበት መሆኑ ተገለፀ September 5, 2025 መሬት ባንክ የገባ መሬት በመውረር በተገነባ ግንባታ ላይ ርምጃ ተወሰደ March 10, 2025
ባህር ዳር ኅብረተሰቡ በሚዝናናባቸው መናፈሻዎች፣ ብስክሌት በነጻነት ማሽከርከር በሚያስችሉ ሰፋፊ መንገዶች እየተዋበች ነው-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ March 6, 2025
ጳጉሜን 1 ኢትዮጵያውያን በቁርጠኝነትና በአንድነት ሀገራቸውን ከፍታ ላይ ለማድረስ የሚያስችላቸውን የጽናት መንፈስ የሚያድሱበት መሆኑ ተገለፀ September 5, 2025