ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከራሺያ ፌደሬሽን ፌደራል ምክር ቤት አፈጉባዔ እና ልዑካን ቡድናቸው ጋር ተወያዩ Post published:February 19, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN-የካቲት 11/2017 ዓ.ም ዛሬ ምሽት ከራሺያ ፌደሬሽን ፌደራል ምክር ቤት አፈጉባዔ ቫለንቲና ማትቬዬንኮ እና ልዑካን ቡድናቸው ጋር ተገናኝተው መወያየታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት ፣ የነበራቸው ቆይታ የኢትዮጵያ እና የራሺያ ግንኙነቶችን ለመዳሰስ እና ለመወያየት ጥሩ እድል ፈጥሮልናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሀገርንና የህዝብን ሰላም የሚያስጠበቁ ጠንካራ የጸጥታና ደህንነት ተቋማት ተገንብተዋል- አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን December 30, 2024 2ኛውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ስርዓት ጉባዔ በተቀናጀ መልኩ ለማስተናገድ ዘርፈ ብዙ ዝግጅት እየተደረገ ነው-የቅድመ ዝግጅት ኮሚቴ February 21, 2025 ለአቶ በላይ ደጀን የአፍሪካ ወጣት መሪዎች ኮንፍረንስ ላይ እውቅና ተሰጣቸው February 24, 2025
2ኛውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ስርዓት ጉባዔ በተቀናጀ መልኩ ለማስተናገድ ዘርፈ ብዙ ዝግጅት እየተደረገ ነው-የቅድመ ዝግጅት ኮሚቴ February 21, 2025