ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከራሺያ ፌደሬሽን ፌደራል ምክር ቤት አፈጉባዔ እና ልዑካን ቡድናቸው ጋር ተወያዩ Post published:February 19, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN-የካቲት 11/2017 ዓ.ም ዛሬ ምሽት ከራሺያ ፌደሬሽን ፌደራል ምክር ቤት አፈጉባዔ ቫለንቲና ማትቬዬንኮ እና ልዑካን ቡድናቸው ጋር ተገናኝተው መወያየታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት ፣ የነበራቸው ቆይታ የኢትዮጵያ እና የራሺያ ግንኙነቶችን ለመዳሰስ እና ለመወያየት ጥሩ እድል ፈጥሮልናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከራስ አልፎ ለትውልድ የሚተርፍ ተግባር ላይ መሳተፍ፤ ነገሩን በቅጡ ለተረዳ ሰው እጅግ ስሜትን የሚቀሰቅስ ታላቅ የጀግንነት ሥራ መሆኑ ተገለጸ June 22, 2026 በማይናማር በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሟቾች ቁጥር ከ1 ሺህ 700 ማለፉ ተገለጸ March 31, 2025 “ምክክር ከሕማም እና ከጨለማየምንሻገርበት ትንሣኤ ነው” April 11, 2026
ከራስ አልፎ ለትውልድ የሚተርፍ ተግባር ላይ መሳተፍ፤ ነገሩን በቅጡ ለተረዳ ሰው እጅግ ስሜትን የሚቀሰቅስ ታላቅ የጀግንነት ሥራ መሆኑ ተገለጸ June 22, 2026