ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገቡ Post published:February 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 20/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሞቃዲሾ ሲደርሱ የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በተለያዩ የጤና ሳይንስ እና ህክምና ዘርፎች ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ 186 ተማሪዎችን አስመረቀ። March 22, 2025 ጋዜጠኛዋ መታሰቢያ ደረጀ የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ አሸናፊ ሆነች December 5, 2025 ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ ችግር ተጨባጭ እርምጃዎችን መውሰዷን ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ስላሴ ተናገሩ September 3, 2025
የየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በተለያዩ የጤና ሳይንስ እና ህክምና ዘርፎች ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ 186 ተማሪዎችን አስመረቀ። March 22, 2025