ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገቡ Post published:February 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 20/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሞቃዲሾ ሲደርሱ የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች ለማሻሻል ተገቢ እና ጠቃሚ ሪፎርሞችን በትጋት በመፈፀም ውጤታማ ማድረግ የመንግስት ትኩረት ነው፡- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ December 11, 2024 አዲሱ ስምምነት አውዳሚ የንግድ ጦርነትን አስቀርቷል July 29, 2025 የኢፌዴሪ መንግሥት የዜጎችን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል የሀገር ዐቅም የሚፈቅደውን ርምጃ እየወሰደ ነው፡፡ August 18, 2025
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች ለማሻሻል ተገቢ እና ጠቃሚ ሪፎርሞችን በትጋት በመፈፀም ውጤታማ ማድረግ የመንግስት ትኩረት ነው፡- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ December 11, 2024