ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገቡ Post published:February 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 20/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሞቃዲሾ ሲደርሱ የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ፕሬዝዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከእንግሊዝ ንጉሥ ቻርለስ ሦስተኛ የተላከ የደስታ መግለጫ መልዕክት ተቀበሉ October 15, 2024 በኢትዮጵያ ጉዳይ ለጋራ ግብ የሚቆም ትውልድ ለመገንባት አሰባሳቢ ትርክት አይተኬ ሚና እንደሚጫወት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ June 7, 2025 የአፍሪካ መዲና እና የፅናት ተምሳሌት የሆነችው አዲስ አበባ ዘመናዊነቷ ጎልቶ እየታየ ነው፦ የደቡብ አፍሪካው ምሁር December 12, 2024
በኢትዮጵያ ጉዳይ ለጋራ ግብ የሚቆም ትውልድ ለመገንባት አሰባሳቢ ትርክት አይተኬ ሚና እንደሚጫወት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ June 7, 2025