ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገቡ Post published:February 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 20/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሞቃዲሾ ሲደርሱ የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአካባቢያችንን ሰላም በተሟላ መንገድ በመጠበቅ የልማት ስራዎች እንዲሳለጡ ለማድረግ ተዘጋጅተናል – ተመራቂ የሰላም አስከባሪዎች December 30, 2024 የምስራቅ እና የደቡብ አፍሪካ ሃገራት የጤና ድንገተኛና ፈጣን ምላሽ ዝግጁነት ኮሚቴ ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው November 20, 2024 መኪና የማይንቀሳቀስባት የአሜሪካ ደሴት… April 27, 2025