ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የ60 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ Post published:February 28, 2025 Post category:ቢዝነስ / ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 20/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የሴቶችን የጤና ስርዓት እና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሚውል የ60 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ እና በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ዲቪዥን ዳይሬክተር ማርያም ሳሊም መፈራረማቸውን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለቢሾፍቱ ከተማ ለውጥና እደገት የኢትዮጵያ አየር ኃይል አስተዋፅኦ ተጠናክሮ ይቀጥላል:- ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ December 27, 2024 ወይዘሮ ስመኝ ውቤ የኢትዮጵያ ህዝብ ዕምባ ጠባቂ ዋና ዕምባ ጠባቂ ሆነው ተሾሙ January 23, 2025 ኢትዮጵያ እና ፊንላንድ በውሃ ዘርፍ በሚያደርጉት ትብብር ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ተካሄደ March 21, 2025