ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የ60 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ Post published:February 28, 2025 Post category:ቢዝነስ / ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 20/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የሴቶችን የጤና ስርዓት እና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሚውል የ60 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ እና በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ዲቪዥን ዳይሬክተር ማርያም ሳሊም መፈራረማቸውን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአቪዬሽን ደኅንነት ተጠናክሮ በሚቀጥልበት ስትራቴጂክ ጉዳዮች ዙሪያ ውሳኔዎች ተላለፉ April 1, 2025 የብርቱካን ያልሆነው የብርቱካን ታሪክ ወይም የልበ ወለዷ ብርቱካን ታሪክ የድህረ እውነት ፖለቲካ ትልቅ ማሳያ ነው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) April 11, 2025 38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ ያለውን ፈጣን ለውጥ ጉባኤተኞች እንዲገነዘቡ አድርጓል፡- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት February 17, 2025
የብርቱካን ያልሆነው የብርቱካን ታሪክ ወይም የልበ ወለዷ ብርቱካን ታሪክ የድህረ እውነት ፖለቲካ ትልቅ ማሳያ ነው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) April 11, 2025
38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ ያለውን ፈጣን ለውጥ ጉባኤተኞች እንዲገነዘቡ አድርጓል፡- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት February 17, 2025