ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የ60 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ Post published:February 28, 2025 Post category:ቢዝነስ / ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 20/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የሴቶችን የጤና ስርዓት እና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሚውል የ60 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ እና በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ዲቪዥን ዳይሬክተር ማርያም ሳሊም መፈራረማቸውን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቸን ሃይ ጋር ተወያዩ December 23, 2024 ፑቲን ለሰላም ድርድር ከዘለንስኪ ጋር ለመገናኘት ዝግጁነታቸውን አስታወቁ June 20, 2025 ኢትዮጵያ እና አሜሪካ በሁለትዮሽ የገበያ መዳረሻ ድርድር ዙሪያ ተወያዩ March 19, 2025