ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የ60 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ Post published:February 28, 2025 Post category:ቢዝነስ / ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – የካቲት 20/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የሴቶችን የጤና ስርዓት እና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሚውል የ60 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ እና በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ዲቪዥን ዳይሬክተር ማርያም ሳሊም መፈራረማቸውን ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የዜጎች ምክክር ለዘላቂ መግባባት June 28, 2026 2ኛው የአዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ስፖርታዊ ፌስቲቫል የማጠቃለያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው August 1, 2026 የኢትዮጵያ እና የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የፖሊስ ተቋማት ግንኙነት የበለጠ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡- ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል January 24, 2025
የኢትዮጵያ እና የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የፖሊስ ተቋማት ግንኙነት የበለጠ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡- ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል January 24, 2025