አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ለተከታታይ አስር ቀናት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን ተገለፀ Post published:March 3, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 23/2017 ዓ.ም አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ለተከታታይ አስር ቀናት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል። በትላንትናው እለት የተመረቀው ማዕከሉ በተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች እየተጎበኙ እንደሚገኝ ከአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮ-ጅቡቲ ኮሪደር አስተዳደር ባለስልጣን የምስረታ መድረክ ተጠናቀቀ February 13, 2025 የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ የተጀመሩ የልማት ሥራዎችን ለመደገፍ የሚያስችል የ240 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ስምምነት ተፈራረመ April 4, 2025 ከትንሳኤ በዓል በተያያዘ ምንም አይነት የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት ገበያዉን የማረጋጋት ስራ ተከናዉኗል – የአዲስስ አበባ ንግድ ቢሮ April 16, 2025
ከትንሳኤ በዓል በተያያዘ ምንም አይነት የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት ገበያዉን የማረጋጋት ስራ ተከናዉኗል – የአዲስስ አበባ ንግድ ቢሮ April 16, 2025