አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ለተከታታይ አስር ቀናት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን ተገለፀ Post published:March 3, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 23/2017 ዓ.ም አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ለተከታታይ አስር ቀናት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል። በትላንትናው እለት የተመረቀው ማዕከሉ በተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች እየተጎበኙ እንደሚገኝ ከአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ መንግስት በኢኮኖሚና ፖለቲካ፤የሴቶችን ተጠቃሚነትና ተሳትፎ ለማሻሻል ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል፡-ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው February 17, 2025 ኢትዮጵያዊያን ለዘመናት ባለመግባባታችን ከታናናሾቻችን በታች ሆነናል ሲሉ ዋና ኮሚሽር መስፍን ዓርዓያ (ፕሮፌሰር) ገለጹ August 31, 2025 የተዘዋዋሪ ብድር ፈንዱ ምን ጥቅም አስገኘ? November 25, 2024
የኢትዮጵያ መንግስት በኢኮኖሚና ፖለቲካ፤የሴቶችን ተጠቃሚነትና ተሳትፎ ለማሻሻል ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል፡-ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው February 17, 2025