አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ለተከታታይ አስር ቀናት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን ተገለፀ Post published:March 3, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN-የካቲት 23/2017 ዓ.ም አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ለተከታታይ አስር ቀናት ለጉብኝት ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል። በትላንትናው እለት የተመረቀው ማዕከሉ በተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች እየተጎበኙ እንደሚገኝ ከአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የስራ አፈጻጸም እየተገመገመ ነው November 5, 2024 በራስ ገዝ የሪፎረም ጉዞው ዉጤታማ ተግባራት ተመዝግበዋል – የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ April 8, 2025 የሹዋሊድ በዓል አከባበር በተለያዩ ሥነ-ሥርዓቶች ተጀመረ April 16, 2024