በዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የተመራ ከፍተኛ ልዑካን ቡድን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ጁባ ገባ Post published:March 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN- የካቲት 28/2017 ዓ.ም በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የተመራ ከፍተኛ የመንግሥት ልዑካን ቡድን በደቡብ ሱዳን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ጁባ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ ከደቡብ ሱዳን ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራል ተብሎ እንደሚጠበቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ፕሬዝደንት ታየ አፅቀስላሴ የተገኙበት ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ምርታማነት ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው February 12, 2025 የአሜሪካው ኮንግረንስ እአአ ጥር 6 ተገናኝቶ የዶናልድ ትራምፕን አሸናፊነት ያፀድቃል November 8, 2024 የባህር በር አጠቃቀምና ዓለም አቀፍ አሰራር June 7, 2025