ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:March 14, 2025 Post category:መልካም አስተዳደር / ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ከሰዓት በኋላ ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተገናኝተው በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን ኮደርስ ኢኒሼቲቭ ከ 242 ሺ በላይ ሰልጣኞች ስልጠና እየወሰዱ ነው- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት October 11, 2024 የኢሬቻን የሰላምና የአንድነት እሴት ለዓለም ለማስተዋወቅ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ሊወጣ ይገባል- ምሁራን September 24, 2024 የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶችን ለማሳደግ የሚረዳ ስምምነት ተከናወነ April 21, 2025
በአምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን ኮደርስ ኢኒሼቲቭ ከ 242 ሺ በላይ ሰልጣኞች ስልጠና እየወሰዱ ነው- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት October 11, 2024