ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:March 14, 2025 Post category:መልካም አስተዳደር / ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ከሰዓት በኋላ ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተገናኝተው በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ስራ አስፈፃሚ እና አመራር አባላት የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎበኙ February 20, 2025 ኢትዮጵያ ለስርዓት ምግብ የሰጠችው ትኩረት የሚደነቅ መሆኑን በ2ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስርዓተ ምግብ ጉባኤ ተሳታፊዎች ገለፁ July 27, 2025 ሁሉንም የሚያግባባ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የሽግግር ፍትህ ፖሊስን ተግባራዊ ማድረግ የማይተካ ሚና አለው :- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት December 2, 2024
ሁሉንም የሚያግባባ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የሽግግር ፍትህ ፖሊስን ተግባራዊ ማድረግ የማይተካ ሚና አለው :- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት December 2, 2024