ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:March 14, 2025 Post category:መልካም አስተዳደር / ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ከሰዓት በኋላ ከኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡሩኖ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ጋር ተገናኝተው በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኮሙኒኬሽን ሥራን ወቅቱ በሚጠይቀው ልክ ዓላማ ተኮር ማድረግ ይገባል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት April 11, 2025 በደብረ ብርሃን ከተማ በ1 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባ የመኪና ባትሪ ማምረቻ ፋብሪካ ተመረቀ February 26, 2025 129ኛው የአድዋ ድል በዓል አክባበር የሀገራችንን አንድነትና ህብረት በሚያሳይና ኢትዮጵያን በሚያጎላ መልኩ ይከበራል – ሜጀር ጀኔራል እንዳልካቸው ወልደኪዳን February 24, 2025
129ኛው የአድዋ ድል በዓል አክባበር የሀገራችንን አንድነትና ህብረት በሚያሳይና ኢትዮጵያን በሚያጎላ መልኩ ይከበራል – ሜጀር ጀኔራል እንዳልካቸው ወልደኪዳን February 24, 2025