የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጎበኙ Post published:March 14, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት ጆኣኦ ማኑኤል ጎንካልቬስ ሎሬንቾ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጉብኝተዋል ። በጉብኝታቸው ወቅት ፕሬዚዳንቱ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሀውልት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ መገኘታቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አቶ አሕመድ ሽዴ ከዓለም አቀፍ የገንዘብ ትብብር ማኔጂንግ ዳይሬክተር እና ከባለብዙ ወገን ኢንቨስትመንት ዋስትና ኤጀንሲ ጋር ተወያዩ October 28, 2024 ወደ አህጉራዊ ሰላምና ብልጽግና ለሚወስደው መንገድ በአንድነት መቆም ወሳኝ ጉዳይ ነው- ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም November 25, 2024 የሶማሊያ ፌዴራል ፓርላማ አባላት ሀገራችን መስቀለኛ መንገድ ላይ ናት አሉ November 28, 2024