የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጎበኙ Post published:March 14, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት ጆኣኦ ማኑኤል ጎንካልቬስ ሎሬንቾ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጉብኝተዋል ። በጉብኝታቸው ወቅት ፕሬዚዳንቱ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሀውልት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ መገኘታቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሰሞኑን አደጋ ደርሶበት በነበረው የቶሮንቶ አውሮፕላን ውስጥ ለነበሩ መንገደኞች ለእያንዳንዳቸው 30 ሺ ዶላር ሊሰጥ ነው February 21, 2025 የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ September 17, 2024 ኢሬቻ የመከባበር እሴት እና የትውልድ ቅብብሎሽ የሚታይበት ነው-ሀዳሲንቄዎች October 3, 2024