የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጎበኙ Post published:March 14, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት ጆኣኦ ማኑኤል ጎንካልቬስ ሎሬንቾ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጉብኝተዋል ። በጉብኝታቸው ወቅት ፕሬዚዳንቱ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሀውልት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ መገኘታቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አሜሪካ ከዩኔስኮ አባልነት ለመልቀቅ መወሰኗን አስታወቀች July 22, 2025 እንደ ሀገር በቴክኖሎጂ የዳበረ ዜጋ ለመፍጠር በተማሪዎችና በወጣቶች ላይ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ November 5, 2024 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ( ዶ/ር ) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጎፋ ዞን መሬት በመንሸራተት አደጋ የተጎዱ ቤተሰቦችና ማኅበረሰብ አካላትን አፅናኑ July 27, 2024
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ( ዶ/ር ) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጎፋ ዞን መሬት በመንሸራተት አደጋ የተጎዱ ቤተሰቦችና ማኅበረሰብ አካላትን አፅናኑ July 27, 2024