የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጎበኙ Post published:March 14, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ AMN – መጋቢት 4/2017 ዓ.ም የወቅቱ የአፍሪካ ኀብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት ጆኣኦ ማኑኤል ጎንካልቬስ ሎሬንቾ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጉብኝተዋል ። በጉብኝታቸው ወቅት ፕሬዚዳንቱ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሀውልት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ መገኘታቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አሜሪካ እና ዩክሬን የተፈጥሮ ሐብት ስምምነት ተፈራረሙ May 1, 2025 ከ58 ሺ በላይ ዛፎች እንዲተከሉ ምክንያት የሆነው የቀድሞው የአርሰናል ተጫዋች July 29, 2025 የኢትዮጵያን ወጪና ገቢ ንግድ የሚያሳልጥ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ግንባታ ትኩረት ተሰጥቶታል- ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ December 27, 2024