ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያዩ Post published:April 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 30/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ጠዋት ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር በዋና ዋና የቀጣናው የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ የተመራ የልኡካን ቡድን ከቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ተወያየ January 24, 2025 የአፍሪካ ሀገራት መከላከያ ሚኒስትሮች እና ወታደራዊ አታሼዎች በመከላከያ ኢንጅነሪንግ የኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽንን ጎበኙ October 16, 2024 የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ የቱሪዝም ፍሰት እና የባህል ልውውጥ እንዲኖር ያስችላል- የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ስለሽ ግርማ December 16, 2024
የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ የቱሪዝም ፍሰት እና የባህል ልውውጥ እንዲኖር ያስችላል- የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ስለሽ ግርማ December 16, 2024