ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያዩ Post published:April 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 30/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ጠዋት ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር በዋና ዋና የቀጣናው የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ መንግስት በኢኮኖሚና ፖለቲካ፤የሴቶችን ተጠቃሚነትና ተሳትፎ ለማሻሻል ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል፡-ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው February 17, 2025 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 15ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል January 14, 2025 በተለያየ ምክንያት ስራ አቁመው የነበሩ ከ625 በላይ አምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ ተመልሰዋል፡ አቶ መላኩ አለበል January 21, 2025
የኢትዮጵያ መንግስት በኢኮኖሚና ፖለቲካ፤የሴቶችን ተጠቃሚነትና ተሳትፎ ለማሻሻል ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል፡-ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው February 17, 2025