ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያዩ Post published:April 8, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መጋቢት 30/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ጠዋት ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማሕሙድ ዓሊ የሱፍ ጋር በዋና ዋና የቀጣናው የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በኦሮሚያ ክልል ለ4 ቀናት ሲካሄድ የቆየው የአጀንዳ ማሰባሰብ የመጀመሪያ ምዕራፍ ተጠናቀቀ December 20, 2024 የኢትዮጵያ እና የቻይናዋ ጂያንሱ ግዛት የኢኮኖሚ እና ንግድ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ተካሄደ February 26, 2025 የኢጋድ የህፃናት ጉዳይ የሚኒስትሮች ስብሰባ በአዲስ አበባ ይካሄዳል December 9, 2024