ኢትዮ ቴሌኮም የ5ጂ ኔትወርክ አገልግሎትን በባሌ ሮቤና አሰላ ከተሞች አስጀመረ Post published:April 11, 2025 Post category:ቴክኖሎጂ / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዝያ 2/2017 ዓ.ም በመረሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢቲዮ-ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬዎት ታምሩ የ5ጂ ኔትዎርክ መስፋፋት የኢትዮጲያን ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ለማፋጠን የሚደርገውን ሀገራዊ ጥረት ከማሳካት ባሻገር የላቀ ፍጥነት ያለው የኢንተርኔት አገልግሎት ለማህብረሰቡ ለማደረስ ያግዛል ብለዋል። ለአዳዲስ ፈጠራዎችና ኢኮኖሚያዊ የዕድገት ዕድሎች በር ለመክፈት የሚስችል ነው በለዋል። በካስዬ ማንጉዳ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የብልፅግና ፓርቲ የ9ወራት የፓርቲ ስራዎች አፈፃፀምን ገምግመናል-አቶ አደም ፋራህ April 25, 2025 አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ 72ኛውን የቦረና አባ ገዳ ባሊ ርክክብ ስነ-ስርዓት በመከታተል ለሰጠው የዘገባ ሽፋን እውቅና አገኘ March 15, 2025 የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ የትውልዱን መጪ ዘመን መሰረት ያደረገ ነው March 31, 2025