አቶ ጌታቸው ረዳ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር በመሆን ተሾሙ Post published:April 11, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዚያ 03/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አቶ ጌታቸው ረዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አድርገው መሾማቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሁለተኛው ዓለም አቀፍ አየር ንብረት ለውጥ ሳምንት ከነሐሴ 26 እስከ ጳጉሜን 1 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል August 31, 2025 ድህነት እና ኋላቀርነትን በዘላቂነት መፍታት የሚቻለው ቀጣዩን ትውልድ ማዕከል ያደረገ ስራ መስራት ሲቻል ነው ፡- አቶ ሽመልስ አብዲሳ February 10, 2025 አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በሃገር አቀፍና በከተማ ደረጃ የተያዘዉን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለማሳካት ተሳትፎዉን አጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ December 27, 2025
ሁለተኛው ዓለም አቀፍ አየር ንብረት ለውጥ ሳምንት ከነሐሴ 26 እስከ ጳጉሜን 1 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል August 31, 2025
ድህነት እና ኋላቀርነትን በዘላቂነት መፍታት የሚቻለው ቀጣዩን ትውልድ ማዕከል ያደረገ ስራ መስራት ሲቻል ነው ፡- አቶ ሽመልስ አብዲሳ February 10, 2025
አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በሃገር አቀፍና በከተማ ደረጃ የተያዘዉን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለማሳካት ተሳትፎዉን አጠናክሮ መቀጠሉ ተገለጸ December 27, 2025