አቶ ጌታቸው ረዳ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር በመሆን ተሾሙ Post published:April 11, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዚያ 03/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አቶ ጌታቸው ረዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አድርገው መሾማቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለአዕምሮ ጤና ምን ያህል ትኩረት ሰጥተናል? October 15, 2024 በአዲስ አበባ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካ ተምሳሌት የሚሆን ስራ እየተሰራ ነው-አቶ አህመድ ሽዴ December 30, 2024 የኢፌዲሪ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተሰሩ የሪፎርም ስራዎችን እና የተገኙ ውጤቶችን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፣ የመግለጫው ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፤ March 4, 2025
የኢፌዲሪ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተሰሩ የሪፎርም ስራዎችን እና የተገኙ ውጤቶችን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፣ የመግለጫው ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፤ March 4, 2025