አቶ ጌታቸው ረዳ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር በመሆን ተሾሙ Post published:April 11, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዚያ 03/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አቶ ጌታቸው ረዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አድርገው መሾማቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በዓመት 200 ሚሊዮን የህክምና ቴስት ኪቶችን የሚያመርት የቻይና ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳለው ገለጸ October 2, 2024 በመዲናዋ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች 95 ከመቶው ሃምሳና ከዚያ በላይ ውጤት ማምጣታቸው ተገለጸ July 2, 2025 ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለጥምቀት ክብረ በዓል ጎንደር ገቡ January 18, 2025
በዓመት 200 ሚሊዮን የህክምና ቴስት ኪቶችን የሚያመርት የቻይና ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳለው ገለጸ October 2, 2024