የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በመዲናዋ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው Post published:April 13, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN- ሚያዝያ 5/2017 ዓ.ም የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን እየጎበኙ ነው። የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ የኮሪደር ልማት እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን እና ብሄራዊ ቤተመንግሥትን በመጎብኘት ላይ ናቸው። በዳንኤል መላኩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአዲስ አበባ ከተማ ልማት እና ከፍታ ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ምሳሌ እንደሚሆን የአፍሪካ ትምህርትና ምዘና ጉባኤ ተሳታፊዎች ገለፁ August 27, 2025 የኃይል ማመንጫ ግድቦቹ በበጀት ዓመቱ የታቀደውን ኃይል ማግኘት የሚያስችል የውሃ መጠን ይዘዋል – የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል December 26, 2024 ኢትዮጵያ በአፍሪካ አየር ንብረትና በአፍሪካ-ካሪቢያን ጉባኤዎች አህጉራዊ ጥቅሞችን ለማስጠበቅ መሪ ሚናዋን እንደምትወጣ ተገለፀ August 28, 2025