በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላት ተጠያቂ ሆኑ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / መልካም አስተዳደር / አዲስ አበባ AMN – ሚያዝያ 07/2017 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላትን ተጠያቂ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተሳተፉ አካላት ላይ እርምጃ መወሰዱን ከኤጀንሲዉ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለሕዝባችን የገባነውን ቃል በተግባር ያረጋገጥንበትን የኮሪደር ልማትና መልሶ ማልማት ሥራዎቻችንን በዛሬው ዕለት መርቀን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 23, 2025 በቦሌ ክፍለ ከተማ ደረጃቸውን የጠበቁና ሰው ተኮር ስራዎች መሰራታቸውን አይተናል ፦የተለያዩ የህበረሰብ ክፍል ተወካዮች December 9, 2024 የፖለቲካ ስብራቶችን ለማቃናትና የወል ትርክቶችን ለመገንባት በሚደረገዉ ጥረት ዉስጥ የሚዲያ ባለሙያዎች የበኩላቸዉን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ May 22, 2025
ለሕዝባችን የገባነውን ቃል በተግባር ያረጋገጥንበትን የኮሪደር ልማትና መልሶ ማልማት ሥራዎቻችንን በዛሬው ዕለት መርቀን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 23, 2025
የፖለቲካ ስብራቶችን ለማቃናትና የወል ትርክቶችን ለመገንባት በሚደረገዉ ጥረት ዉስጥ የሚዲያ ባለሙያዎች የበኩላቸዉን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ May 22, 2025