በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላት ተጠያቂ ሆኑ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / መልካም አስተዳደር / አዲስ አበባ AMN – ሚያዝያ 07/2017 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላትን ተጠያቂ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተሳተፉ አካላት ላይ እርምጃ መወሰዱን ከኤጀንሲዉ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የታላቁ ህዳሴ ግድብ ኢትዮጰያዊነትንን በአንድነት ያሰባሰበ ኘሮጀክት መሆኑን የኤ ኤም ኤን ስራ አስፈፃሚ አቶ ካሳሁን ጎንፋ ገለፁ September 15, 2025 በኢትዮጵያ ልማት፣ ዘላቂ ሰላምና ዲሞክራሲን እውን ለማድረግ የተያዙ ሀገራዊ ግቦች እንዲሳኩ ህዝቡን በንቅናቄ የማሳተፍ ስራዎች ሊጠናከሩ ይገባል ሲሉ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ October 19, 2025 የመጀመሪያው ምዕራፍ የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት መጠናቀቅን ተከትሎ በአሁኑ ወቅት በመልሶ ግንባታ ውስጥ ካሉ ስምንት ዐበይት ኮረደሮች አንዱ የካዛንቺስ አካባቢ ነው። April 23, 2025
በኢትዮጵያ ልማት፣ ዘላቂ ሰላምና ዲሞክራሲን እውን ለማድረግ የተያዙ ሀገራዊ ግቦች እንዲሳኩ ህዝቡን በንቅናቄ የማሳተፍ ስራዎች ሊጠናከሩ ይገባል ሲሉ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ October 19, 2025
የመጀመሪያው ምዕራፍ የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት መጠናቀቅን ተከትሎ በአሁኑ ወቅት በመልሶ ግንባታ ውስጥ ካሉ ስምንት ዐበይት ኮረደሮች አንዱ የካዛንቺስ አካባቢ ነው። April 23, 2025