ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቬይትናም የጀግኖች እና ሰማዕታት መታሰቢያ እና በሆ ቺ ሚን የመቃብር ሥፍራ ጉንጉን አበባ አኖሩ Post published:April 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ዲፕሎማሲ AMN – ሚያዚያ 07/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በቬይትናም የጀግኖች እና ሰማዕታት መታሰቢያ ብሎም በሆ ቺ ሚን የመቃብር ሥፍራ ጉንጉን አበባ ማኖራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኤሌክትሪክ መኪኖችን ከሚያመርት ኩባንያ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ October 21, 2024 ሸማቾች በግብይት ወቅት ማድረግ ያለባቸው ጥንቃቄዎች እና መውሰድ ያለባቸው እርምጃዎች ምንድናቸው ? January 9, 2025 የአዲስ አበባ ወንዝ ዳርቻ ልማት ተፈጥሮን ከነዋሪዎች ያወዳጀ ፕሮጀክት ነው- አምባሳደሮች እና የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት June 30, 2025