ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሃኖይ እየተገነባ የሚገኘውን ትልቅ የዘመነ ከተማ (የስማርት ሲቲ) ፕሮጀክት ጎብኝተዋል። Post published:April 16, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ልማት / ኢትዮጵያ ይኽም ለኢትዮጵያ የከተማ ልማት ሥራ የሚሆን ተመክሮ የመቅሰም ተግባር አካል ነው። ጉብኝቱ አለምአቀፍ ምርጥ ተመክሮዎችን በመቀመር በመላው ሀገራችን እየተካሄዱ ያሉ የዘመናዊ ከተማ ፕሮጀክቶችን ለማላቅ የሚደረግ ፍላጎትና ጥረትን ያሳያል።- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለ47ኛ ጊዜ የሚከበረውን የካራማራ የድል በዓልን አስመልክቶ ውይይት እየተካሄደ ነው March 3, 2025 ከትንሣኤ እስከ ዳግም ትንሣኤ ያሉት የሳምንቱ ቀናት ስያሜ እና ትርጓሜያቸው April 21, 2025 ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተለያዩ ሀገራት በአስቸጋሪ ህይወት ውስጥ የነበሩ ከ92 ሺ በላይ ዜጎች ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ April 17, 2025
ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተለያዩ ሀገራት በአስቸጋሪ ህይወት ውስጥ የነበሩ ከ92 ሺ በላይ ዜጎች ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ April 17, 2025