ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሃኖይ እየተገነባ የሚገኘውን ትልቅ የዘመነ ከተማ (የስማርት ሲቲ) ፕሮጀክት ጎብኝተዋል። Post published:April 16, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ልማት / ኢትዮጵያ ይኽም ለኢትዮጵያ የከተማ ልማት ሥራ የሚሆን ተመክሮ የመቅሰም ተግባር አካል ነው። ጉብኝቱ አለምአቀፍ ምርጥ ተመክሮዎችን በመቀመር በመላው ሀገራችን እየተካሄዱ ያሉ የዘመናዊ ከተማ ፕሮጀክቶችን ለማላቅ የሚደረግ ፍላጎትና ጥረትን ያሳያል።- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ በሁላችን ለሁላችን እንድትሠራ ወጣቱ የድርሻውን እንዲያበረክት ምቹ መደላድል መፈጠሩን የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ኬይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ተናገሩ June 21, 2025 በልማቱ የተሣሠሩ ፈርጦች October 6, 2024 ዛሬ በለነገዋ የሴቶች የተሃድሶ እና ክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል በ2ኛ ዙር ስልጠና ሲወስዱ የነበሩ 380 ሰልጣኞችን አስመርቀናል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ March 29, 2025
ኢትዮጵያ በሁላችን ለሁላችን እንድትሠራ ወጣቱ የድርሻውን እንዲያበረክት ምቹ መደላድል መፈጠሩን የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ኬይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ተናገሩ June 21, 2025
ዛሬ በለነገዋ የሴቶች የተሃድሶ እና ክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል በ2ኛ ዙር ስልጠና ሲወስዱ የነበሩ 380 ሰልጣኞችን አስመርቀናል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ March 29, 2025