ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሃኖይ እየተገነባ የሚገኘውን ትልቅ የዘመነ ከተማ (የስማርት ሲቲ) ፕሮጀክት ጎብኝተዋል። Post published:April 16, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ልማት / ኢትዮጵያ ይኽም ለኢትዮጵያ የከተማ ልማት ሥራ የሚሆን ተመክሮ የመቅሰም ተግባር አካል ነው። ጉብኝቱ አለምአቀፍ ምርጥ ተመክሮዎችን በመቀመር በመላው ሀገራችን እየተካሄዱ ያሉ የዘመናዊ ከተማ ፕሮጀክቶችን ለማላቅ የሚደረግ ፍላጎትና ጥረትን ያሳያል።- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ባለፉት ዘጠኝ ወራት 2ሺህ የሚሆኑ መካከለኛ ደረጃ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ተገንብተዋል – ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ April 15, 2025 ኢትዮጵያ ወደ ቻይና የምትልካቸውን ምርቶች ማሳደግ ላይ ውጤታማ ውይይት አድርገናል-ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) January 17, 2025 በአዲስ አበባ ከተማ የተሰሩ የልማት ስራዎች ዘርፈ ብዙ ከመሆናቸዉም ባሻገር ልምድ የሚቀሰምባቸዉ ናቸው November 26, 2025