ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሃኖይ እየተገነባ የሚገኘውን ትልቅ የዘመነ ከተማ (የስማርት ሲቲ) ፕሮጀክት ጎብኝተዋል። Post published:April 16, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ልማት / ኢትዮጵያ ይኽም ለኢትዮጵያ የከተማ ልማት ሥራ የሚሆን ተመክሮ የመቅሰም ተግባር አካል ነው። ጉብኝቱ አለምአቀፍ ምርጥ ተመክሮዎችን በመቀመር በመላው ሀገራችን እየተካሄዱ ያሉ የዘመናዊ ከተማ ፕሮጀክቶችን ለማላቅ የሚደረግ ፍላጎትና ጥረትን ያሳያል።- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የእስራኤል ዕቅድ ጋዛን ነፃ ለማውጣት እንጂ ለመውረር አይደለም- ቤኒያሚን ኔታኒያሁ August 10, 2025 በአፍሪካ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ለመፍታት እና የጋራ ፍላጎቶችን ለማሳካት አህጉራዊ ተቋማትን እንደ መሳሪያ ልንጠቀምባቸው ይገባል – ጌድዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) February 12, 2025 የሆስፒታሊቲ ኢንዱስትሪው ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ እንዲሆን መንግስት አስቻይ የሆኑ የማበረታቻ ስልቶችን ዘርግቷል- የቱሪዝም ሚኒስቴር October 29, 2024
በአፍሪካ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ለመፍታት እና የጋራ ፍላጎቶችን ለማሳካት አህጉራዊ ተቋማትን እንደ መሳሪያ ልንጠቀምባቸው ይገባል – ጌድዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) February 12, 2025
የሆስፒታሊቲ ኢንዱስትሪው ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ እንዲሆን መንግስት አስቻይ የሆኑ የማበረታቻ ስልቶችን ዘርግቷል- የቱሪዝም ሚኒስቴር October 29, 2024