ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ Post published:April 18, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ማኅበራዊ / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዚያ 10/ 2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ዛሬ ጠዋት ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች እና ጽሕፈት ቤቱ ለሚያሳድጋቸው አሳዳጊ የሌላቸው ሕጻናት ማዕድ ማጋራታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የተገኘ መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከመጪዉ ጥር 2017 ጀምሮ የኢትዮጵያ ሰነድ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ስራ ይጀምራል ፡-ጥላሁን ኢስማኤል (ዶ/ር) December 13, 2024 ሀገራዊ ለውጡ በኢትዮጵያ የባለቤትነት ጉዳይ ላይ የጋራ አቋም መያዝ አስችሏል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) April 4, 2025 የባለድርሻ አካላት ወኪሎች አጀንዳዎቻቸውን በቡድን እያደራጁ ነው April 11, 2025