ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ Post published:April 18, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ማኅበራዊ / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዚያ 10/ 2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ዛሬ ጠዋት ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች እና ጽሕፈት ቤቱ ለሚያሳድጋቸው አሳዳጊ የሌላቸው ሕጻናት ማዕድ ማጋራታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የተገኘ መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like 60 ሺ ሜትሪክ ቶን ዳፕ የአፈር ማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ ደርሶ እየተራገፈ ነው March 24, 2025 ህገወጥ የውጭ ሀገራት የስራ ስምሪት እና የትምህርት ዕድል እንቅስቃሴዎች እየጨመሩ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ May 29, 2025 ዓለምአቀፍ መሪዎችን እና ባለሞያዎችን በአንድ ላይ እንዲወያዩ ማድረግ የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ርብርብ ፍሬ እንዲያፈራ እንደሚያስችሉ ተስፋ አለኝ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) November 5, 2024
ዓለምአቀፍ መሪዎችን እና ባለሞያዎችን በአንድ ላይ እንዲወያዩ ማድረግ የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ርብርብ ፍሬ እንዲያፈራ እንደሚያስችሉ ተስፋ አለኝ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) November 5, 2024