የኢጋድ ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:April 19, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN – ሚያዝያ 11/2017 የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ለክርስትና እምነት ተከታዮች ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ዋና ጸሐፊው በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በዓሉ የደስታ እንዲሆን ተመኝተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሚዲያ እና የሕዝብ ግንኙነት ፎረም የኮሙኒኬሽን እና የሚዲያ ሥራን በስትራቴጂካዊ መንገድ በመሥራት ለሀገር ግንባታ የተቀመጡ ግቦችን እያሳካ እንደሚገኝ ተገለጸ December 19, 2025 በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 7 አመታት በበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብሮች ምን አይነት ስራዎች ተከናወኑ? November 21, 2025 የኮልፌ ቀራንዮ አጠቃላይ ሆስፒታል ግንባታው የት ደረሰ? December 21, 2024
የሚዲያ እና የሕዝብ ግንኙነት ፎረም የኮሙኒኬሽን እና የሚዲያ ሥራን በስትራቴጂካዊ መንገድ በመሥራት ለሀገር ግንባታ የተቀመጡ ግቦችን እያሳካ እንደሚገኝ ተገለጸ December 19, 2025