የኢጋድ ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:April 19, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN – ሚያዝያ 11/2017 የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ለክርስትና እምነት ተከታዮች ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ዋና ጸሐፊው በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በዓሉ የደስታ እንዲሆን ተመኝተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ በትኩረት እየተሰራ ነው-የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ February 27, 2025 ስፖርት ለቱሪዝም እድገት ምን ያህል አቅም አለው? June 7, 2025 በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነ የሰብዓዊ ትምህርት ቤት ተከፈተ January 27, 2025
የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ በትኩረት እየተሰራ ነው-የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ February 27, 2025