አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሮማው ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸዉን ሃዘን ገለጹ Post published:April 21, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN- ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ ነፍሳቸው በሰላም ታርፍ ዘንድ ተመኝተዋል፡፡ ርህራሄ፣ ትህትናቸው እና ለሰው ልጆች የነበራቸው የአገልግሎት ትሩፋትም በትውልዶች ይቀጥላል ሲሉም ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለከፋ ማህበራዊ ችግር ተጋልጠው ይኖሩ የነበሩ 909 ሴቶችን በተለያዩ የሙያ ዘርፎች አሰልጥነን በማስመረቅ ወደ ስራ አሰማርተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 28, 2026 የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ መምህራን እያደረጉ ያለውን ጥረት አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ ቀረበ November 14, 2024 በማያቋርጥ መፍጠር እና መፍጠን መርህ እየሰራን የኢትዮጵያን ብልፅግና እናረጋግጣለን ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ November 27, 2025
ለከፋ ማህበራዊ ችግር ተጋልጠው ይኖሩ የነበሩ 909 ሴቶችን በተለያዩ የሙያ ዘርፎች አሰልጥነን በማስመረቅ ወደ ስራ አሰማርተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 28, 2026