ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሮማው ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸዉን ሃዘን ገለጹ Post published:April 21, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN- ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ ነፍሳቸው በሰላም ታርፍ ዘንድ ተመኝተዋል፡፡ ርህራሄ፣ ትህትናቸው እና ለሰው ልጆች የነበራቸው የአገልግሎት ትሩፋትም በትውልዶች ይቀጥላል ሲሉም ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት March 12, 2025 በዘጠኝ ቀናት ከ7 ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎች ላይ ድንገተኛ ፍተሻ መካሄዱ ተገለጸ April 8, 2025 የፖለቲካ ስብራቶችን ለማቃናትና የወል ትርክቶችን ለመገንባት በሚደረገዉ ጥረት ዉስጥ የሚዲያ ባለሙያዎች የበኩላቸዉን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ May 22, 2025
የፖለቲካ ስብራቶችን ለማቃናትና የወል ትርክቶችን ለመገንባት በሚደረገዉ ጥረት ዉስጥ የሚዲያ ባለሙያዎች የበኩላቸዉን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ May 22, 2025