ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሮማው ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸዉን ሃዘን ገለጹ Post published:April 21, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN- ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ ነፍሳቸው በሰላም ታርፍ ዘንድ ተመኝተዋል፡፡ ርህራሄ፣ ትህትናቸው እና ለሰው ልጆች የነበራቸው የአገልግሎት ትሩፋትም በትውልዶች ይቀጥላል ሲሉም ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢፌዲሪ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተሰሩ የሪፎርም ስራዎችን እና የተገኙ ውጤቶችን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፣ የመግለጫው ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፤ March 4, 2025 የደቡብ ሱዳን ህዝቦች ነጻነት ንቅናቄ (SPLM) ዋና ጸሀፊ ፒተር ላም ቦዝ በብልጽግና ፓርቲ ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ January 30, 2025 የምክር ቤቶቹ 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ- ሥርዓት ሰኞ ይካሔዳል October 5, 2025
የኢፌዲሪ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተሰሩ የሪፎርም ስራዎችን እና የተገኙ ውጤቶችን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፣ የመግለጫው ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፤ March 4, 2025