ፖፕ ፍራንሲስ በ88 ዓመታቸው አረፉ Post published:April 21, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን ቫቲካን ይፋ አድርጋለች፡፡ ፖፑ በመኖሪያ ቤታቸው ማረፋቸውን የቫቲካን ዜና አገልግሎትን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ፖፑ ለመጨረሻ ጊዜ የትንሳኤ በዓል መልዕክት ለማስተላለፍ ትላንት በአደባባይ ታይተው ነበር፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አሜሪካ እና ሩሲያ በአቡዳቢ የስመ ጥር እስረኞች ልውውጥ ማድረጋቸው ተገለጸ April 10, 2025 የባህር በር – የከፍታ መስመር March 22, 2025 የኢትዮጵያና የፓኪስታንን የአቪዬሽን ዘርፍ ትብብር ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ April 4, 2025