ፖፕ ፍራንሲስ በ88 ዓመታቸው አረፉ Post published:April 21, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን ቫቲካን ይፋ አድርጋለች፡፡ ፖፑ በመኖሪያ ቤታቸው ማረፋቸውን የቫቲካን ዜና አገልግሎትን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ፖፑ ለመጨረሻ ጊዜ የትንሳኤ በዓል መልዕክት ለማስተላለፍ ትላንት በአደባባይ ታይተው ነበር፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሩሲያ የኒዩክሌር መሳሪያ ቅነሳን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ለመነጋገር ዝግጁ ነች-ክሬምሊን January 24, 2025 “የአህጉሩን የቡና አቅም የሚያሳድጉ ምርምሮችንና ትብብሮችን የሚያጠናክሩ ውሳኔዎችን አሳልፈናል” – አቶ ተመስገን ጥሩነህ February 22, 2025 ቻይና የዓለማችን ትልቁን ተንሳፋፊ የነፋስ ኃይል ማመንጫ የተሳካ ሙከራ አደረገች October 5, 2025