ፖፕ ፍራንሲስ በ88 ዓመታቸው አረፉ Post published:April 21, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን ቫቲካን ይፋ አድርጋለች፡፡ ፖፑ በመኖሪያ ቤታቸው ማረፋቸውን የቫቲካን ዜና አገልግሎትን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ፖፑ ለመጨረሻ ጊዜ የትንሳኤ በዓል መልዕክት ለማስተላለፍ ትላንት በአደባባይ ታይተው ነበር፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሕንድ ‘ማሃ ኩምብ’ በተሰኘ መንፈሳዊ በዓል ላይ በተከሰተ ግፊያ የበርካታ ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ January 29, 2025 የሁለትዮሽና ባለብዙ ወገን ድርድሮች ከሃገራችን ብሄራዊ ጥቅም አንጻር መቃኘት አለባቸው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) March 7, 2025 አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከሩሲያ አቻቸው ሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር ተወያዩ June 12, 2024