ፖፕ ፍራንሲስ በ88 ዓመታቸው አረፉ Post published:April 21, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን ቫቲካን ይፋ አድርጋለች፡፡ ፖፑ በመኖሪያ ቤታቸው ማረፋቸውን የቫቲካን ዜና አገልግሎትን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ፖፑ ለመጨረሻ ጊዜ የትንሳኤ በዓል መልዕክት ለማስተላለፍ ትላንት በአደባባይ ታይተው ነበር፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ሳምንት በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል መካሄድ ጀመረ September 3, 2025 በዓለማችን ከ75 በመቶ በላይ የሚሆነው መሬት ተጎድቷል- ተመድ December 12, 2024 አሜሪካንን ከዓለም ጤና ድርጅት ያሰናበተው የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ግዙፉ ውሳኔ January 21, 2025