ፖፕ ፍራንሲስ በ88 ዓመታቸው አረፉ Post published:April 21, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን ቫቲካን ይፋ አድርጋለች፡፡ ፖፑ በመኖሪያ ቤታቸው ማረፋቸውን የቫቲካን ዜና አገልግሎትን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ፖፑ ለመጨረሻ ጊዜ የትንሳኤ በዓል መልዕክት ለማስተላለፍ ትላንት በአደባባይ ታይተው ነበር፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የባከነ ተሰጥዖ ወይስ ? October 17, 2025 ህብረቱን የሚጎዳ ነገር እከላከላለሁ- የአውሮፓ ህብረት May 24, 2025 ቻይና እስያ ውስጥ ልዕልናዋን ለማረጋገጥ ወታደራዊ ኃይል ለመጠቀም እየተዘጋጀች መሆኗን አሜሪካ ገለጸች June 2, 2025