ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Post published:April 21, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ገልጸዋል፡፡ ለእምነት፤ ለሰብዓዊነት እና ለአለም ሰላም የሰጡት አገልግሎት ሲታወስ ይኖራል ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ነፍሳቸው በሰላም ትረፍ ሲሉም ሀዘናቸውን ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለመጪዎቹ በዓላት የጤፍ አቅርቦት በተመጣጣኝ ዋጋ እና በስፋት እየቀረበ ነው፡- የአዲስ አበባ ህብረት ስራ ኮሚሽን December 27, 2024 በአማራ ክልል በተለያዩ ከተሞች ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፎች እየተካሄዱ ነው December 19, 2024 የኢትዮጵያ መንግስት በኢኮኖሚና ፖለቲካ፤የሴቶችን ተጠቃሚነትና ተሳትፎ ለማሻሻል ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል፡-ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው February 17, 2025
የኢትዮጵያ መንግስት በኢኮኖሚና ፖለቲካ፤የሴቶችን ተጠቃሚነትና ተሳትፎ ለማሻሻል ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል፡-ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው February 17, 2025