ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Post published:April 21, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ገልጸዋል፡፡ ለእምነት፤ ለሰብዓዊነት እና ለአለም ሰላም የሰጡት አገልግሎት ሲታወስ ይኖራል ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ነፍሳቸው በሰላም ትረፍ ሲሉም ሀዘናቸውን ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከዚህ በኋላ ኢትዮጵያ በረሃብ ልትታወቅ አትችልም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር ) November 26, 2024 ኢትዮጵያ እንደ ሀገር ሕማማትን ተሻግራ ወደ መንሰራራት እየገሰገሰች ትገኛለች-የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት April 19, 2025 ወይዘሮ ስመኝ ውቤ የኢትዮጵያ ህዝብ ዕምባ ጠባቂ ዋና ዕምባ ጠባቂ ሆነው ተሾሙ January 23, 2025