ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተገነባዉን ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘን እና ሁለገብ ሕንፃ መርቀዉ ስራ አስጀመሩ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Post published:April 21, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ሚያዝያ 13/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈተ ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ገልጸዋል፡፡ ለእምነት፤ ለሰብዓዊነት እና ለአለም ሰላም የሰጡት አገልግሎት ሲታወስ ይኖራል ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ነፍሳቸው በሰላም ትረፍ ሲሉም ሀዘናቸውን ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ ከፍተኛ የኢትዮጵያ ልዑክ በየዓለም ኢኮኖሚ ጉባኤ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል January 20, 2026 መንግሥት የወሰዳቸው የፖለቲካና የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገቡ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር December 17, 2024 መስከረም በባለቅኔዎች ብዕር September 12, 2024
በገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ ከፍተኛ የኢትዮጵያ ልዑክ በየዓለም ኢኮኖሚ ጉባኤ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል January 20, 2026