ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተገነባዉን ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘን እና ሁለገብ ሕንፃ መርቀዉ ስራ አስጀመሩ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከሳዑዲ ዓረቢያ ልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ Post published:April 24, 2025 Post category:ቢዝነስ / ኢትዮጵያ AMN – ሚያዝያ 16/2017 ዓ.ም የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከዓለም አቀፍ ገንዘብ ድርጅት ስብሰባ ጎን ለጎን ከሳዑዲ ዓረቢያ የልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስኪያጁ ሱልጣን አብዱረሃማን አልማርሻድ ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ውይይቱ ኢትዮጵያ በቅርቡ በተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም እንዲሁም በኢትዮጵያ ቅድሚያ በሚሰጣቸው የልማት መስኮች ላይ ያተኮረ እንደነበር የሚኒስቴሩ መረጃ ያሳያል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ልዩነቶችን ይፈታል ያልናቸውን ሀሳቦች በነጻነት የገለጽንበት ነው፦ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች October 3, 2024 ኢትዮጵያና ሶማሊያ በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የድጋፍ ተልዕኮን (AUSSOM) ለማሳካት በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰዋል:- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር January 3, 2025 ክፍለ ጦሩ በሸኔ ቡድን ላይ በወሠደው እርምጃ በርካቶች እጅ ሰጡ October 29, 2024
የአጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ልዩነቶችን ይፈታል ያልናቸውን ሀሳቦች በነጻነት የገለጽንበት ነው፦ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች October 3, 2024
ኢትዮጵያና ሶማሊያ በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የድጋፍ ተልዕኮን (AUSSOM) ለማሳካት በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰዋል:- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር January 3, 2025