የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከሳዑዲ ዓረቢያ ልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ Post published:April 24, 2025 Post category:ቢዝነስ / ኢትዮጵያ AMN – ሚያዝያ 16/2017 ዓ.ም የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከዓለም አቀፍ ገንዘብ ድርጅት ስብሰባ ጎን ለጎን ከሳዑዲ ዓረቢያ የልማት ፈንድ ዋና ሥራ አስኪያጁ ሱልጣን አብዱረሃማን አልማርሻድ ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ውይይቱ ኢትዮጵያ በቅርቡ በተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም እንዲሁም በኢትዮጵያ ቅድሚያ በሚሰጣቸው የልማት መስኮች ላይ ያተኮረ እንደነበር የሚኒስቴሩ መረጃ ያሳያል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የንብረት ማስመለስ አዋጁ ያለአግባብ ሀብት የማካበት እሳቤን ለማስቀረት ያግዛል-የህግ ምሁር January 15, 2025 በምስራቅ ሐረርጌ በተከናወነ የተፋሰስ ልማት አካባቢው ወደ ቀደመ ተፈጥሮው እንደተመለሰ ተገለጸ April 6, 2025 የግብር አሰባሰብ ሂደት ላይ የንግዱ ማህበረሰብ የሚያነሷቸውን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ May 24, 2025